412ሺ 800 ብር በክረምቱ የደሀ ደሀ ተማሪዎች ድጋፍ የተሰበሰበ ሲሆን 334 ተማሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ፦ አቶ አጽናኝ ፈለቀ
ሚዛን አማን ፣ ጥቅምት 1/2016 የቤንች ማጂ ልማት ማህበር የክረምቱ የደሀ ደሀ ተማሪዎች የሀብት አሰባሰብ ፕሮግራም መጠናቀቁን አስመልክቶ ዋና ስራ አስኪያጁ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ማጂ ልማት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አጽናኝ ፈለቀ ዛሬ በቢሮአቸው በሰጡት መግለጫ በ2016 የትምህርት ዘመን በዞኑ 400 የደሀ ደሀ ቤተሰብ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ በተደረገ የሀብት ማሰባሰብ ስራ […]
412ሺ 800 ብር በክረምቱ የደሀ ደሀ ተማሪዎች ድጋፍ የተሰበሰበ ሲሆን 334 ተማሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ፦ አቶ አጽናኝ ፈለቀ Read More »